#ከቅዱስ #ፓትርያርኩ #ላይ #እጃችሁን #አንሱ ******************************* የኦዴፓን የነውር ፖለቲካ አቡክቶ ለመጋገር ቅዱስ ሲኖዶሱን እና ቤተክርስቲያንን ለመከፋፈል መሞከር ከነውሮች በላይ ነውር ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ የተገኙበትን ብሔረሰብ "ትግሬነትን" የማጥቂያ መሳሪያ ማድረግ ወደ በርባኖስ የሚወስድ የፖለቲካ ቁልቁለት ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ ለምን ጥርስ ተነከሰባቸው ? ------------------------------------------------------- * ቅዱስ ፓትርያርኩ በመላው ኦሮሚያ ክልል የኦርቶዶክስ አማኞች ሆን ተብሎ ከመንግስት መዋቅር ጭምር እንዲገለሉ መደረጉን ተቃወሙ፤ አጋለጡ፤ * በቤተክርስቲያን ላይ የሚደርሰውን ቃጠሎ፤ የካህናትን መታረድ፤ የምዕመናንን መሰደድ በፅኑ አወገዙ በአደባባይ መሪር ለቅሶ አለቀሱ...
This is Natizehohite website created by Natnael Abere Natizehohite related in RELIGION & SPIRITUALITY line You can visit us offline at our office located at : Addis ababa, Ethiopia, You can contact us by phone - *********6430 or email us on n****************@g*****.com or use the Contact
This site was designed with Websites.co.in - Website Builder
We appreciate you contacting us. Our support will get back in touch with you soon!
Have a great day!
Please note that your query will be processed only if we find it relevant. Rest all requests will be ignored. If you need help with the website, please login to your dashboard and connect to support